Tuesday, August 12, 2014
Tuesday, July 29, 2014
Tuesday, June 17, 2014
Wednesday, April 2, 2014
መዝሙረ ዳዊት 23: እግዚአብሔር እረኛዬ ነው
እግዚአብሔር እረኛዬ ነው
እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥
የሚያሳጣኝም የለም።
በለመለመ መስክ ያሳድረኛል፤
በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል።
ነፍሴን መለሳት፥
ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ።
በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም፤
በትርህና ምርኵዝህ እነርሱ ያጸናኑኛል።
በፊቴ ገበታን አዘጋጀህልኝ በጠላቶቼ ፊት ለፊት ራሴን በዘይት ቀባህ፥
ጽዋዬም የተረፈ ነው።
ቸርነትህና ምሕረትህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል፥
በእግዚአሔርም ቤት ለዘላለም እኖራለሁ።
Monday, March 31, 2014
Thursday, March 27, 2014
Tuesday, March 25, 2014
Thursday, March 20, 2014
Subscribe to:
Posts (Atom)